21 ዓመት ተፈረደበት 😳
ከዛሬ 8 ወር ገደማ በፊት የ4ኛ ዓመት ህክምና ተማሪ የነበረችውን ሀይማኖት በዳዳን በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የፉርማሲ ላብራቶሪ ውስጥ በመግባት
መሬት ላይ ገፍቶሮ በጭካኔ
- ደረቷን
- አንገቷን
በጩቤ በመውጋት የገደላት ደግነት ወርቁ የተባለው ግለሰብ
በዛሬው እለት ፍርድ ቤት ቀርቦ
ፍርድ ቤቱም ወንጀለኛው ከዚህ በፊት ወንጀል የሌለበት ስለሆነ በማለት
21 ዓምት ፅኑ ፈርዶበታል::😎
ከውሳኔው በኃላ የሀይማኖት ወላጆች
- አባት
ና - እናት
ፍርድ ቤት ቅጥር ጊቢ ውስጥ እያለቀሱም ተስተውሏል::
Via ታሪኩ አዱኛ